አገልግሎት ከ1987 ዓ/ም ጀምሮ

ስለ ተቋሙ ታሪካዊ ዳራ ባጭሩ


የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሰት ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ በሀገራችን አቆጣጠር በ1987 ዓ/ም የተመሰረተ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በክልላችን የመንግስት ሰራተኞች አስተዳደር ፣ የሪፎርምና መልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ፣ የተቋማት አመራርና ሰራተኛ አቅም ግንባታና ሌሎች ተግባራትን በማከናወን የክልሉ የመንግሰት ተቋማት የላቅ አገልገሎት እንዲሰጡ በማስቻል ህብረታሰቡን የልማትና ዴሞክራሲ ስርዓት ተጠቃሚ በማድረግ በህይወታቸው እምርታዊ ለውጥ እንዲያሙ የበኩሉን አስተዋፆ በማበርካት ላይ ነው ::

እሴቶቻችን

  • ግልጸኝነት
  • አገልጋይነት
  • ውጤታማነትና ቅልጥፍና
  • ለለውጥ ዝግጁነት
  • ፍትሃዊነት
  • ብዝሃነትና አካታችነት

የምንሰጣቸው አገልግሎት

የምንሰተጣቸው አገልግሎት የሚከተሉት ናቸው:

  • የመንግስት ሰራተኞች ቅጥር
  • ምደባ
  • ዝውውር
  • ስንብት
  • የአቅም ግንባታ ስልጠና

የኛ ስኬት

በክልላችን ከ30 ዓመት በላይ የላቀ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንገኛለን:

  • ከ39000 በላይ ሰራጠኞችን በማስተዳደር ላይ እንገኛለን
  • ከ40 በላይ የክልል ተቋማት እንዲሁም ከ በላይ የዞን ፣ ከተማ አስተዳደርና ወረዳ የመንግሰት ተቋማትን በማገልገል ላይ አንገኛለን
  • የመንግስት ተቋማትን ፣ አመራሮችንና መላው ሰራተኞችን በማገልገል ላይ እንገኛለን